Loading

Slzii.com Search

Search (News)

ፋኦ በዓለም ላይ 41 አገሮች የምግብ እጥረት እንደሚያጋጥማቸው አስታወቀ
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia ፋኦ በዓለም ላይ 41 አገሮች የምግብ እጥረት እንደሚያጋጥማቸው አስታወቀ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የምግብና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) እ.ኤ.አ. በ2026፣ 41 አገሮች የምግብ እጥረት እንደሚያጋጥማቸውና 31ዱ የአፍሪካ አገሮች መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ በተያዘው መጋቢት ወር 2026 ፋኦ ባወጣው መረጃ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ የምግብ እጥረት አለባቸው ካላቸው 41 አገሮች መካካል 31 ከአፍሪካ፣ ስምንት ከእስያ፣ አንድ ከአውሮፓ፣ አንድ ከካሪቢያን በሚገጥማቸው ችግር ምክንያት የውጭ ድጋፍ እንደሚፈልጉ አስታውቋል፡፡ ከአፍሪካ ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ [...] The post ፋኦ በዓለም ላይ 41 አገሮች የምግብ እጥረት እንደሚያጋጥማቸው አስታወቀ first appear on ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia and is written by ሲሳይ ሳህሉ
2026-03-21 21:01:51

What are you doing?

0.05315113067627


News
News

Latest News and Headlines
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia ፋኦ በዓለም ላይ 41 አገሮች የምግብ እጥረት እንደሚያጋጥማቸው አስታወቀ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የምግብ...
News