Chaje

Slzii.com Rechèch

Rechèch (Nouvèl)

የእጩዎች ምዝገባ ተጠናቀቀ
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopiaየእጩዎች ምዝገባ ተጠናቀቀ– ቦርዱ የማጥራት ሥራ እያከናወነ መሆኑን አስታውቋል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከጥር 1 እስከ የካቲት 16 ቀን 2018 ዓ.ም ሲያካሂድ የቆየው የእጩዎች ምዝገባ መጠናቀቁንና የማጥራት ስራ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ። ቦርዱ ዛሬ የካቲት 25 ቀን 2018 ዓም ለሰባተኛው አገራዊ ምርጫ ቅሰ‍እሰቀሳ ለመጠቀም ያዘጋጀውን “የአገር ካስማ-ነው ድምፃችን” የተሰኘ ህብረ ዜማ ባስመረቀበት ወቅት የዕጩዎች ምዝገባ መጠናቀቁን ሰብሳቢዋ ተናግረዋል። [...]The post የእጩዎች ምዝገባ ተጠናቀቀ first appear on ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia and is written by በጋዜጣው ሪፓርተር
2026-03-04 17:02:49

kisa wap fe?

0.039164781570435


Nouvèl
Nouvèl

Dènye Nouvèl ak Tit
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopiaየእጩዎች ምዝገባ ተጠናቀቀ– ቦርዱ የማጥራት ሥራ እያከናወነ መሆኑን አስታውቋል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከጥር 1 ...
Nouvèl