लोड गर्दै

Slzii.com खोज्नुहोस्

खोज्नुहोस् (समाचार)

ከግል ኢንሹራንሶች ብልጫ ያለውን የገበያ ድርሻ የያዘው አዋሽ ኢንሹራንስ 6.1 ቢሊዮን ብር የዓረቦን ገቢ ሰበሰበ

ከግል ኢንሹራንሶች ብልጫ ያለውን የገበያ ድርሻ የያዘው አዋሽ ኢንሹራንስ 6.1 ቢሊዮን ብር የዓረቦን ገቢ ሰበሰበ
Ethiopian Reporter amharic business

ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia ከግል ኢንሹራንሶች ብልጫ ያለውን የገበያ ድርሻ የያዘው አዋሽ ኢንሹራንስ 6.1 ቢሊዮን ብር የዓረቦን ገቢ ሰበሰበ ከግል ኢንሹራንስ ኩባንያዎች ብልጫ ያለውን የገበያ ድርሻ በመያዝ የዘለቀው አዋሽ ኢንሹራንስ አክሲዮን ማኅበር በተጠናቀቀው የሒሳብ ዓመት 6.1 ቢሊዮን ብር ዓረቦን ገቢ ማሰባሰብ መቻሉን አስታወቀ፡፡ ኩባንያው የ2018 የሒሳብ ዓመት የሥራ አፈጻጸሙን በተመለከተ ይፋ ባደረገው መረጃ በዓመቱ ውስጥ ያሰባሰበው ዓረቦን ከቀዳሚው ዓመት የ35 በመቶ ብልጫ ያለው ነው፡፡ በቀዳሚው ዓመት ኩባንያው ያሰባሰበው የዓረቦን መጠን 4.53 ቢሊዮን ብር እንደነበር [...] The post ከግል ኢንሹራንሶች ብልጫ ያለውን የገበያ ድርሻ የያዘው አዋሽ ኢንሹራንስ 6.1 ቢሊዮን ብር የዓረቦን ገቢ ሰበሰበ first appear on ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia and is written by ዳዊት ታዬ
2026-07-08 06:37:47

के गर्दै हुनुहुन्छ?

0.029891967773438


समाचार
समाचार

ताजा समाचार र हेडलाइनहरू
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia ከግል ኢንሹራንሶች ብልጫ ያለውን የገበያ ድርሻ የያዘው አዋሽ ኢንሹራንስ 6.1 ቢሊዮን ብር የዓረቦን ገቢ ሰበሰበ ከግል...
समाचार